ምሳሌ 21:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 አፉንና ምላሱን የሚጠብቅ ነፍሱን ከመከራ ይጠብቃል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 አንደበቱንና ምላሱን የሚቈጣጠር፣ ራሱን ከመቅሠፍት ይጠብቃል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከመከራ ለማምለጥ የሚፈልግ፥ ክፉ ከመናገር ይቈጠባል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አፉንና ምላሱን የሚጠብቅ ነፍሱን ከመከራ ይጠብቃል። 参见章节 |