Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ምሳሌ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ማመዛዘን ይጠብቅሃል፥ ማስተዋልም ይከላከልልሃል፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 አርቆ ማስተዋል ይጠብቅሃል፤ መገንዘብም ከክፉ ነገር ይከላከልልሃል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 መልካም ምክር ትጠብቅሃለች፤ የተቀደሰች ማስተዋልም ትጋርድሃለች።

参见章节 复制




ምሳሌ 2:11
8 交叉引用  

አንተን ተስፋ አድርጌአለሁና ፍጽምናና ቅንነት ይጠብቁኝ።


ብልሃትን ለአላዋቂዎች ለመስጠት ለወጣቶችም እውቀትንና ጥንቃቄን፥


አትተዋት፥ ትጠብቅሃለች፥ ውደዳት፥ ትንከባከብህማለች።


ብረት ቢደነዝዝ ሰውም ባይስለው ኃይልን ሊያበዛ ይገባዋል፥ ጥበብ ግን ሥራውን ለማከናወን ትጠቅመዋለች።


እንግዲህ ስለ አኗኗሯችሁ በጥንቃቄ ተጠበቁ፥ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው አይሁን፤


跟着我们:

广告


广告