ምሳሌ 18:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው። 参见章节 |