Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘኍል 33:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 ከብኔያዕቃንም ተጉዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 ከብኔያዕቃን ተነሥተው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 ከቤኔያዕቃን ተነሥተው በመጓዝ በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ከብ​ን​ያ​ቅ​ንም ተጕ​ዘው በገ​ድ​ገድ ተራራ ሰፈሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ከብኔያዕቃንም ተጕዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።

参见章节 复制




ዘኍል 33:32
6 交叉引用  

የኤጽር ልጆች ቢልሃን፥ ዛዕዋንና፥ ዓቃን ናቸው።


የኤጽር ልጆች፤ ቢልሐን፥ ዛዕዋን፥ ዓቃን ናቸው። የዲሳን ልጆች፤ ዑፅና አራን ናቸው።


ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።


ከሖርሃጊድጋድም ተጉዘው በዮጥባታ ሰፈሩ።


እስራኤላዊያንም ከብኤሮት ብኔያዕቃን ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም እዚያ ሞቶ፥ እዚያው ተቀበረ፤ በእርሱም ፋንታ ልጁ አልዓዛር ካህን ሆነ።


ከዚያም ወደ ጉድጎዳ ተጓዙ፥ ከጉድጎዳም ወደ ውኃ ፈሳሾች ምድር ወደ ዮጥባታ ተጓዙ።


跟着我们:

广告


广告