ዘኍል 25:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “ምድያማውያን እንደ ጠላት ቁጠሩአቸው እነርሱንም ድል ንሱአቸው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “ምድያማውያንን እንደ ጠላት ቈጥራችሁ ፍጇቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “በምድያማውያን ላይ አደጋ ጥላችሁ ደምስሱአቸው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ምድያማውያንን አስጨንቋቸው፤ ግደሉአቸውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 በፌጎር በመቅሠፍቱ ቀን ስለተገደለችው ስለ ምድያም አለቃ ልጅ ስለ እኅታቸው ስለ ከስቢ በፌጎር ምክንያት በሸነገሉአችሁ ሽንገላ አስጨንቀዋችኋልና ምድያማውያንን አስጨንቁአቸው ግደሉአቸውም። 参见章节 |