Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ነህምያ 7:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 መዘምራኑ፥ የአሳፍ ልጆች፥ አንድ መቶ አርባ ስምንት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 መዘምራኑ፦ የአሳፍ ዘሮች 148

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 መዘ​ም​ራኑ የአ​ሳፍ ልጆች መቶ አርባ ስም​ንት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 መዘምራኑ፥ የአሳፍ ልጆች፥ መቶ አርባ ስምንት።

参见章节 复制




ነህምያ 7:44
4 交叉引用  

ከአሳፍ ልጆች፤ ዘኩር፥ ዮሴፍ፥ ነታንያ፥ አሸርኤላ ነበሩ፤ እነዚህ የአሳፍ ልጆች በንጉሡ ትእዛዝ ትንቢት ከተናገረው ከአሳፍ ትእዛዝ በታች ነበሩ።


መዘምራኑ፦ የአሳፍ ልጆች፥ አንድ መቶ ሀያ ስምንት።


ሌዋውያኑ፥ የሆድዋ ወገን የኢያሱና የቃድሚኤል ልጆች፥ ሰባ አራት።


በር ጠባቂዎች፥ የሻሉም ልጆች፥ የአጤር ልጆች፥ የጣልሞን ልጆች፥ የዓቁብ ልጆች፥ የሐጢጣ ልጆች፥ የሾባይ ልጆች፥ አንድ መቶ ሠላሳ ስምንት።


跟着我们:

广告


广告