Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 5:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

参见章节 复制




ማርቆስ 5:10
4 交叉引用  

ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጸሐፍትም “በብዔልዜቡል ተይዟል! ደግሞም በዚህ በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል!” ብለው ተናገሩ።


በአቅራቢያውም በሚገኝ ኰረብታ ላይ ትልቅ የዐሣማ መንጋ ይሰማራ ነበርና፤


እርሱም ፈቀደላቸው። ርኩሳን መናፍስቱም ወጥተው በዐሣማዎቹ ገቡ፤ ሁለት ሺህ ያህል ዐሣማዎችም በርግገው ከገደሉ አፋፍ ወደ ባሕሩ ተወረወሩ፤ በባሕሩ ውስጥም ሰጠሙ።


ኢየሱስም “ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው። “ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው፤” አለው፤


跟着我们:

广告


广告