ማርቆስ 3:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤተሰብ ሊቆም አይችልም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ቤትም እርስ በርሱ ከተከፋፈለ ሊቆም አይችልም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እርስ በርሱ ከተለያየ ጸንቶ መኖር አይችልም፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ቤትም እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤት ሊቆም አይችልም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ቤትም እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤት ሊቆም አይችልም። 参见章节 |