ማርቆስ 11:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በማግስቱ ጠዋት በመንገድ ሲያልፉ፥ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በማግስቱም ጧት በመንገድ ሲያልፉ፣ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በማግስቱ ማለዳ በመንገድ ሲያልፉ የበለሲቱ ዛፍ ከነስርዋ ደርቃ አዩአት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። 参见章节 |