Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 11:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

参见章节 复制




ማርቆስ 11:12
9 交叉引用  

አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


እርሱም ቅጠል ያላት የበለስ ዛፍ ከሩቅ አየ፤ ምናልባት ፍሬ ይገኝባት እንደሆነ ብሎ ወደ እርሷ መጣ፤ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።


በማግስቱ ጠዋት በመንገድ ሲያልፉ፥ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ።


ለአርባ ቀን በዲያብሎስ ተፈተነ። በእነዚያም ቀኖች ምንም አልበላም፤ ቀኖቹም በተፈጸሙ ጊዜ ተራበ።


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ከወዲሁ ሁሉ ነገር እንደ ተፈጸመ አውቆ የመጽሐፉም ቃል ይፈጸም ዘንድ “ተጠማሁ” አለ።


ስለዚህ የሕዝብን ኃጢአት ለማስተስረይ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ የሚምርና የታመነ ሊቀ ካህናት እንዲሆን፥ በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።


跟着我们:

广告


广告