ሉቃስ 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 የሚረግሙአችሁንም መርቁ፤ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የሚረግሟችሁን መርቁ፤ ለሚበድሏችሁም ጸልዩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የሚረግሙአችሁን መርቁ፤ ለሚበድሉአችሁም ጸልዩላቸው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 የሚረግሙአችሁን መርቁአቸው፤ ለሚበድሉአችሁም ጸልዩላቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። 参见章节 |