Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 4:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 እርሱም በይሁዳ በሚገኙት ምኵራቦች ይሰብክ ነበር።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 በይሁዳም በምኵራቦች መስበኩን ቀጠለ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ስለዚህ በይሁዳም ምኲራቦች ሁሉ እየተዘዋወረ ይሰብክ ነበር።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 በገ​ሊላ ምኲ​ራ​ቦ​ችም ይሰ​ብክ ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 በገሊላም ምኵራቦች ይሰብክ ነበር።

参见章节 复制




ሉቃስ 4:44
4 交叉引用  

ኢየሱስም በምኵራቦቻቸው እያስተማረ፥ የመንግሥትን ወንጌል እየሰበከ፥ በሕዝቡ መካከል ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዘዋወር ነበር።


ስለዚህ ወደ ምኵራባቸው እየገባ በመስበክና አጋንንትን በማስወጣት በመላዋ ገሊላ ይዘዋወር ጀመር።


እንዲሁም በሁሉም እየተመሰገነ በምኵራባቸው ያስተምር ነበር።


እርሱም በጌንሳሬጥ ባሕር ዳር ቆሞ ሳለ፥ ብዙ ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል ለመስማት በዙርያው ይጋፉ ነበር፤


跟着我们:

广告


广告