ሉቃስ 4:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ቃሉ በሥልጣን ተሞልቶ ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 የሚናገረው በሥልጣን ስለ ነበር፣ በትምህርቱ ተደነቁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 በሥልጣን ቃል ይናገር ስለ ነበር ሁሉም በትምህርቱ ይደነቁ ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 አነጋገሩም በትእዛዝ ነበርና ትምህርቱን ያደንቁ ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ቃሉ በሥልጣን ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ። 参见章节 |