Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 24:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ድንጋዩንም ከመቃብሩ ወዲያ ተንከባሎ አገኙት፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ድንጋዩም ከመቃብሩ ደጃፍ ተንከባልሎ አገኙት፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 መቃብሩ የተዘጋበትን ድንጋይ ከመቃብሩ ወዲያ ተንከባሎ አገኙት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ያቺ​ንም ድን​ጋይ ከመ​ቃ​ብሩ ላይ ተን​ከ​ባ​ልላ አገ​ኙ​አት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥

参见章节 复制




ሉቃስ 24:2
9 交叉引用  

እነሆ የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ መጥቶም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።


ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን እጅግ ማልደው፥ ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ወደ መቃብሩ መጡ።


ገብተውም የጌታን የኢየሱስን አስከሬን አላገኙም።


ኢየሱስም በድጋሚ በጥልቅ ኀዘን ተውጦ ወደ መቃብሩ መጣ፤ መቃብሩም ዋሻ ነበረ፤ ድንጋይም ተገጥሞበት ነበር።


ድንጋዩንም አነሡት። ኢየሱስም ዐይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ እንዲህ አለ፥ “አባት ሆይ! ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ።


跟着我们:

广告


广告