ሉቃስ 22:43 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)43 ከሰማይም የሚያበረታው መልአክ ታየው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም43 መልአክም ከሰማይ ተገልጦለት አበረታታው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም43 በዚያን ጊዜ የሚያበረታታው መልአክ ከሰማይ መጥቶ ታየው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 የሚያበረታታው የእግዚአብሔር መልአክም ከሰማይ ታየው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)43 ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው። 参见章节 |