31 እርሱም በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸው ነው፤
31 ማዳንህን አይተዋልና።
31 እርሱም በአሕዛብ ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸው ነው፤
31 በወገንህ ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን፥
ዐይኖቼ ማዳንህን አይተዋልና፤
ይህም ለአሕዛብ ሁሉን የሚገልጥ ብርሃን፥ ለሕዝብህም ለእስራኤል ክብር ነው።”