Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 2:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ዐይኖቼ ማዳንህን አይተዋልና፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ዐይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን፣

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ማዳንህን በዐይኔ አይቻለሁ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ዐይ​ኖች ትድ​ግ​ና​ህን አይ​ተ​ዋ​ልና።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30-31 ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤

参见章节 复制




ሉቃስ 2:30
11 交叉引用  

ጌታ ሆይ፥ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ተስፋ አደርግሁ፥ ትእዛዛትህንም ጠበቅሁ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


እርሱም፦ “የያዕቆብን ነገዶች እንድታስነሣ ከእስራኤልም የተረፉትን እንድትመልስ አገልጋዬ እንድትሆን እጅግ ቀላል ነገር ነውና ማዳኔ እስከ ምድር ዳር እንዲደርስ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ ይላል።


ጌታ የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፥ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን መድኃኒት ያያሉ።


እርሱም በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸው ነው፤


ሥጋም የለበሰ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ፤”


ሲል መልካም ተናገረ። እንግዲህ ይህ የእግዚአብሔር ማዳን ለአሕዛብ እንደ ተላከ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ እነርሱ ደግሞ ይሰሙታል።


跟着我们:

广告


广告