ሉቃስ 19:41 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ እንዲህ እያለ አለቀሰላት፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ሲቃረብ ከተማዋን አይቶ አለቀሰላት፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ቀርቦ፥ ከተማይቱን በተመለከተ ጊዜ፥ አለቀሰላት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 በደረሰ ጊዜም ከተማዪቱን አይቶ አለቀሰላት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት፥ 参见章节 |