Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 11:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ሲመጣም ተጠርጎና ተስተካክሎ ያገኘዋል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ሲመለስም ቤቱ ጸድቶና ተዘጋጅቶ ያገኘዋል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ተመልሶ ሲመጣ ጸድቶና ተዘጋጅቶ ያገኘዋል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 በመ​ጣም ጊዜ ተጠ​ርጎ አጊ​ጦም ያገ​ኘ​ዋል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ሲመጣም ተጠርጎ አጊጦም ያገኘዋል።

参见章节 复制




ሉቃስ 11:25
10 交叉引用  

ወደ ጠማማነት የሚመለሱትን ግን ዓመፅን ከሚሠሩት ጋር ጌታ ይወስዳቸዋል። ሰላም በእስራኤል ላይ ይሁን።


እራሱን ሸንግሎአልና፥ ኃጢአቱን መቀበልና መጥላት ይሳነዋል።


“ርኩስ መንፈስ ከሰው በወጣ ጊዜ ዕረፍትን ፈልጎ ውሃ በሌለበት ቦታ ያልፋል፤ ባለማግኘቱ ግን፦ ‘ወደ ወጣሁበት ቤቴ እመለሳለሁ፤’ ይላል፤


በዚያም ጊዜ ሄዶ ከእርሱ የባሱ ክፉ ሌሎች ሰባት መናፍስትን ከእርሱ ጋር ያመጣል፤ ገብተውም በዚያ ይኖራሉ፤ የዚያም ሰው ሁኔታ ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ይሆናል።”


跟着我们:

广告


广告