ሉቃስ 1:73 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)73 ለአባታችን ለአብርሃም በመሐላ እንደማለለት አስታወሰ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም73 ለአባታችን ለአብርሃም የማለውን መሐላ ለማሰብ፣ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም73 ይህንንም ቃል ኪዳን፥ በመሐላ የሰጠው ለአባታችን ለአብርሃም ነበር፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)73 ለአባታችን ለአብርሃም የማለውን መሐላ ያስብ ዘንድ። 参见章节 |