Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 24:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 “ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 “ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሰውን የገ​ደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገ​ደል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 24:17
11 交叉引用  

ከዚያም ዳዊት ለናታን፥ “ጌታን በድያለሁ” አለው። ናታንም እንዲህ አለው፥ “ጌታ ኃጢአትህን አስወግዶልሃል። አንተ አትሞትም፤


እነርሱም እርሷን አፈፍ አድርገው በመያዝ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱአት፤ እዚያም የፈረስ መግቢያ ቅጽር በር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ገደሉአት።


እንስሳንም የሚገድል በካሣ ይተካ፤ ሰውን ግን የሚገድል ይገደል።


“ማንኛውም ሰው ሌላውን ሰው በብረት መሣርያ እስኪሞት ድረስ ቢመታው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል።


“‘በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።


“ ‘አትግደል።


跟着我们:

广告


广告