Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 21:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 በሕዝቡ መካከል ያሚገኝ አለቃ የረከሰ እዳይሆን ራሱን አያርክስ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ከርሱ ጋራ በጋብቻ ለሚዛመዱት ግን ራሱን አያርክስ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 በጋብቻ የተዛመዱትን ሰዎች ሬሳ እንኳ በመንካት ራሱን አያርክስ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ራሱን ያጐ​ሰ​ቍል ዘንድ ከሕ​ዝቡ በማ​ንም አይ​ር​ከስ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 የሕዝቡ አለቃ ራሱን ያጐሰቍል ዘንድ አይርከስ።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 21:4
3 交叉引用  

ወይም በእርሱ ዘንድ በቅርብ ስላለችው ያላገባች ድንግል እኅቱ ስለ እርሷ ራሱን ያርክስ።


ካህናት አናታቸውን አይላጩ፥ ጢማቸውንም አይላጩ፥ ገላቸውንም በመቁረጥ አይተልትሉ።


跟着我们:

广告


广告