ዘሌዋውያን 21:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 እርሱም ድንግል የሆነችውን ሴት ያግባ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 “ ‘ካህኑ የሚያገባት ሴት ድንግል ትሁን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ድንግል የሆነችውን ልጅ ያግባ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እርሱም ከወገኑ ድንግል ሴትን ያግባ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 እርሱም ሚስትን በድንግልናዋ ያግባ። 参见章节 |