Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 14:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ካህኑም ከዘይቱ በግራ እጁ መዳፍ ላይ ያፈስሳል።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ካህኑም ከዘይቱ ጥቂቱን በግራ እጁ መዳፍ ውስጥ ያፍስስ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ካህኑ ከዘይቱ ትንሽ በግራ እጁ መዳፍ ላይ ያፈሳል፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 ካህ​ኑም ከዘ​ይቱ በግራ እጁ ውስጥ ያፈ​ስ​ሰ​ዋል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

26 ካህኑም ከዘይቱ በግራ እጁ ውስጥ ያፈስሰዋል።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 14:26
2 交叉引用  

የበደሉንም መሥዋዕት ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል።


ካህኑም በግራ እጁ መዳፍ ላይ ያለውን ዘይት በቀኝ ጣቱ ሰባት ጊዜ በጌታ ፊት ይረጨዋል።


跟着我们:

广告


广告