Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 11:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ቁራ ሁሉ በየወገኑ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ማንኛውም ዐይነት ቍራ፣

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ቊራ ሁሉ በየወገኑ፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ቁራ ሁሉ በየ​ወ​ገኑ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 በየወገኑ፥ ቁራ ሁሉ በየወገኑ፥

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 11:15
7 交叉引用  

ቁራንም ወደ ውጪ ላከው፤ እርሱም ውኃው ከምድር ላይ እስኪደርቅ ድረስ ወዲያና ወዲህ ይበር ነበር።


የምትጠጣውንም ውሃ ከዚያው ወንዝ ታገኛለህ፤ ቁራዎችም ምግብ እንዲያመጡልህ አዝዣለሁ።”


ከወንዙም ውሃ ጠጣ፤ ቁራዎችም ዘወትር ጧትና ማታ እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር።


በአባትዋ የምታላግጥን የእናትዋንም ትእዛዝ የምትንቅን ዐይን የሸለቆ ቁራዎች ይጐጠጉጡአታል፥ አሞራዎችም ይበሉአታል።


ጭላት፥ ጭልፊት በየወገኑ፥


ሰጎን፥ ጠላቋ፥ ዝዪ፥ በቋል በየወገኑ፥


ቁራዎችን ተመልከቱ፤ አይዘሩም፤ አያጭዱምም፤ ዕቃ ቤትም ወይም ጎተራ የላቸውም፤ እግዚአብሔርም ይመግባቸዋል፤ እናንተማ ከወፎች እጅግ ትበልጡ የለምን?


跟着我们:

广告


广告