Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሰቈቃወ 3:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ሆኖም ይህን ዐስባለሁ፤ እንግዲያስ ተስፋ አለኝ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ሆኖም ይህን አንድ ነገር በማስብበት ጊዜ በተስፋ እሞላለሁ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ይህ​ችን በልቤ አኖ​ራ​ለሁ፤ ስለ​ዚህ እታ​ገ​ሣ​ለሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ።

参见章节 复制




ሰቈቃወ 3:21
6 交叉引用  

ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ።


ከጌታ ጋር ጽኑ ፍቅር፥ በእርሱም ዘንድ ብዙ ማዳን አለና እስራኤል በጌታ ይታመን።


ሔት። ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፥ ርኅራኄው አያልቅምና።


ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም ይፈጥናል፥ እርሱም አይዋሽም፤ ቢዘገይም በእርግጥ ይመጣልና ጠብቀው፤ አይዘገይም።


跟着我们:

广告


广告