ሰቈቃወ 3:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ሆኖም ይህን ዐስባለሁ፤ እንግዲያስ ተስፋ አለኝ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ሆኖም ይህን አንድ ነገር በማስብበት ጊዜ በተስፋ እሞላለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፤ ስለዚህ እታገሣለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ። 参见章节 |