ሰቈቃወ 3:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ዛይ። መከራዬንና ችግሬን እሬትንና ሐሞትን አስብ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የጭንቀቴንና የመንከራተቴን፣ ምሬትንና ሐሞትን ዐስባለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 መከራዬንና ከርታታነቴን ማስታወስ እንደ እሬትና እንደ ሐሞት ሆነብኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ዛይ። ስደቴንና ችግሬን፥ እሬትንና ሐሞትን አስብ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ዛይ። መከራዬንና ችግሬን እሬትንና ሐሞትን አስብ። 参见章节 |