本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 8:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 እነርሱም ወደ እርሷ መጡ፥ እርሷም እንዲህ አለቻቸው፦ “የቤቱሊያ ነዋሪዎች ገዢዎች ሆይ ስሙኝ! በዚህ ቀን በሕዝቡ ፊት የተናገራችሁት ንግግር ልክ አይደለም፤ በእግዚብአብሔርና በእናንተ መካከልም ይህን መሐላ አቆማችሁ፥ ጌታ ባይረዳችሁ ከተማይቱን ለጠላቶቻችን አሳልፋችሁ እንደምትሰጡ ተናገራችሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 እነርሱም ወደ እርስዋ መጡ፤ እርስዋም “ዛሬ በሕዝቡ ፊት የተናገራችሁት በጎ ነገር አይደለምና በቤጤልዋ የሚኖሩ ሰዎች ሹሞች ሆይ! ስሙኝ እግዚአብሔር በእነዚህ በአምስቱ ቀኖች ባይረዳችሁ ሀገራችሁን ለጠላቶቻችሁ አሳልፋችሁ ትሰጡ ዘንድ በእግዚአብሔርና በእናንተ መካከል የተማማላችሁትን መሐላ በዚህ አጸናችሁ። 参见章节 |