本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 7:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የኤሳው ልጆችና የአሞን ልጆች ወጥተው በዶታይም ትይዩ ባለው ተራራማ አገር ሰፈሩ፤ ከእነሱም አንዳንዶቹን በሞኹር ወንዝ አጠገብ በኩሲ አቅራቢያ ወዳለው ወደ ደቡብና ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ ወደ ኤግሬቤ ላኩ፤ የቀሩት የአሦር ወታደሮች ሜዳ ላይ ሰፈሩ፥ ምድርን በሙሉ ሸፈኗት፤ ድንኳኖቻቸውና ጓዛቸው እጅግ ሰፊ ቦታ ያዘ፥ እጅግም ብዙ ሆኑ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የኤሳውና የአሞን ልጆችም ወጥተው በዶታይም አንጻር ባሉ ተራሮች ሰፈሩ፤ ከእነርሱም በምኩር ወንዝ ባለ በኩሲ አጠገብ ባለ በኤቄሬቢን አንጻር ወደ ደቡብና ወደ ምሥራቅ ሰዎችን ላኩ። የቀሩት የአሦር ሠራዊቶች ግን በምድረ በዳ ሰፈሩ፤ ሀገሩንም ሁሉ አለበሱት፤ ከዚህም በኋላ ጓዛቸውን ከእነርሱ የሚበዛ የሌለ ሠራዊታቸውንና ብዙ ገንዘባቸውን አጓዙ። 参见章节 |