本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 6:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እናቃጥላቸዋለን፤ ተራሮቻቸው በደማቸው ይሰክራሉ፥ ሜዳዎቻቸው በአስክሬን ይሞላሉ፤ የእግራቸው ፍለጋ እንኳ ሊቋቋመን አይችልም፤ ፈጽመው ይጠፋሉ፥ የምድር ሁሉ ጌታ የሆነው ናቡከደነፆር ብሏልና፤ እርሱ ተናግሮአልና፤ ንግግሩ በከንቱ አይቀርም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ተራሮቻቸውም በደማቸው ይሰክራሉ፤ የልጆቻቸውም ሬሳ ይበዛል፤ የዓለሙ ሁሉ ጌታ ንጉሡ ናቡከደነፆር አጠፋቸዋለሁ ብሏልና ቃሉ ሐሰት እንዳይሆን ከዚህ ዓለም ፈጽመው ይጠፋሉ እንጂ በፊታችን በእግራቸው አይቆሙም። 参见章节 |