本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 6:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እኛ የናቡከደነፆር ባርያዎች እንደ አንድ ሰው እንመታቸዋለን፤ የፈረሰኞቻችንንም ኃይል ሊቋቋሙ አይችሉም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እርሱ ኀያላኑን ልኮ ከገጸ ምድር ፈጽሞ ያጠፋቸዋል፤ አምላካቸውም አያድናቸውም፤ እኛም የናቡከደነፆር ባሮች እንደ አንድ ሰው እናጠፋቸዋለን፤ በእነርሱ እንረግጣቸዋለንና የፈረሶቻችንንም ኀይል ሊቋቋሙ አይችሉም። 参见章节 |