本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 5:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 አምላካቸው ከሚኖሩበት አገር ወጥተው ወደ ከነዓን ምድር እንዲሄዱ አዘዛቸው፤ እዚያም ሄደው ሲቀመጡ በዚያ በብዙ ወርቅ፥ በብዙ ብርና በብዙ መንጋዎች በለጸጉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ፈጣሪያቸውም ከተሰደዱበት ሀገር ይወጡና ወደ ከነዓን ይሄዱ ዘንድ አዘዛቸው፤ በዚያም ብዙ ዘመን ኖሩ፤ ብርንና ወርቅን፥ ብዙ ከብቶችንም ፈጽመው አበዙ። 参见章节 |