本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 3:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 እርሱ ግን አገራቸውን ሁሉ አጠፋ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቆረጠ፤ ሕዝቦች ሁሉ ናቡከደነፆርን ብቻ እንዲያመልኩና ቋንቋዎችና ነገዶች ሁሉ አምላክ ብለው እንዲጠሩት፥ የምድሪቱን አማልክት እንዲያጠፋ ታዝዞ ነበርና። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እርሱ ግን አውራጃቸውን ሁሉ አጠፋ፤ ጣዖቶቻቸውንም ሰበረ፤ አሕዛብም ሁሉ ናቡከደነፆርን ብቻ እንዲያመልኩት፥ ቋንቋዎችና ነገዶች ሁሉ አምላክ እንዲሉት እርሱ የሰውን ሁሉ ጣዖት ያጠፋ ዘንድ ታዝዞ ነበር። 参见章节 |