本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ወደ ኢየሩሳሌም እስክትደርስ ድረስ በይሁዳ መካከል እመራሃለሁ፤ በዚያም ዙፋንህን እዘረጋልሃለሁ፤ እረኛ እንደሌላቸው በጐች ትመራቸዋለህ፥ ውሻም ምላሱን በአንተ ላይ አያንቀሳቅስም፤ ይህ አስቀድሞ ተነግሮኛል፤ ይህም ተብራራልኝ፥ ለአንተም እንድነግርህ ተላክሁ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ወደ ኢየሩሳሌም እስክትደርስም ድረስ በይሁዳ መካከል እወስድሃለሁ፤ በመካከሏም ዙፋንህን ትዘረጋለህ እረኛቸውም እንደ በተናቸው በጎች ፈጽመህ ትከብባቸዋለህ፤ ውሻም በፊትህ አይጮህብህም። ለእኔ እንዲህ ተነግሮኛልና። ይህንም ዐውቄ እነግርህ ዘንድ ተላክሁ።” 参见章节 |