本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 መጽሐፈ ዮዲት 10:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 “ለእስራኤል ልጆች ክብርና ለኢየሩሳሌም ልዕልና የአባቶቻችን አምላክ ሞገስን ይስጥሽ፥ ዕቅድሽንም ያሳካልሽ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 “ለኢየሩሳሌም ልዕልናና ለእስራኤል ልጆች ክብር በልብሽ ያሰብሽውን ታደርጊ ዘንድ የአባቶቻችን አምላክ ሞገስን ይስጥሽ።” እርሷም ለእግዚአብሔር ሰገደች። 参见章节 |