መሳፍንት 17:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ሚካ የተባለ በኰረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖር ሰው ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ሚካ የተባለ በኰረብታማው በኤፍሬም አገር የሚኖር ሰው ነበር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ሚካ ተብሎ የሚጠራ አንድ ሰው በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ይኖር ነበር፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በተራራማውም በኤፍሬም ሀገር ሚካ የተባለ አንድ ሰው ነበረ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 በተራራማውም በኤፍሬም አገር ሚካ የተባለ አንድ ሰው ነበረ። 参见章节 |