ዮናስ 4:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ጌታም፦ “አንተ ልትቆጣ ተገቢ ነውን?” አለ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እግዚአብሔር ግን፣ “በውኑ ልትቈጣ ይገባሃልን?” አለው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እግዚአብሔርም “ይህን ያኽል ልትቈጣ ይገባሃልን?” አለው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እግዚአብሔርም ዮናስን፥ “ፈጽመህ ታዝናለህን?” አለው። 参见章节 |