ዮሐንስ 16:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ስለ ኃጢአት፥ በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ስለ ኀጢአት ሲባል፣ ሰዎች በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ስለ ኃጢአት የሚያጋልጠው በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ስለ ኀጢኣት፥ በእኔ አላመኑምና ነው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9-10 ስለ ኃጢአት፥ በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ ስለ ጽድቅም፥ ወደ አብ ስለምሄድ ከዚህም በኋላ ስለማታዩኝ ነው፤ 参见章节 |