ዮሐንስ 10:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 አይሁድ ሊወግሩት እንደ ገና ድንጋይ አነሡ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 በዚህ ጊዜ አይሁድ ኢየሱስን ለመውገር እንደገና ድንጋይ አነሡ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ዳግመኛም አይሁድ ሊወግሩት ድንጋይ አነሡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ። 参见章节 |