Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 8:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ሹሐዊውም ቢልዳድ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ሹሐዊውም በልዳዶስ እንዲህ ሲል መለሰ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የሹሐ አገር ሰው የሆነው ቢልዳድ እንዲህ ሲል መልስ ሰጠ፦

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 አው​ኬ​ና​ዊው በል​ዳ​ዶስ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ሹሐዊውም በልዳዶስ መለሰ እንዲህም አለ፦

参见章节 复制




ኢዮብ 8:1
5 交叉引用  

ሹሐዊውም በልዳዶስ መለሰ፥ እንዲህም አለ፦


ሦስቱ የኢዮብ ወዳጆች ይህን የደረሰበትን ክፉ ነገር ሁሉ ሰምተው ከየአገራቸው መጡ፥ እነርሱም ቴማናዊው ኤልፋዝ፥ ሹሐዊው ቢልዳድ፥ ነዕማታዊው ሶፋር ነበሩ። እነርሱም ሊያዝኑለትና ሊያጽናኑት በአንድነት ወደ እርሱ ለመምጣት ተስማሙ።


ሹሐዊውም በልዳዶስ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ስለምን መተላለፌን ይቅር አትልም? ኃጢአቴንስ ስለምን አታስወግድልኝም? አሁን በምድር ውስጥ እተኛለሁ፥ ትፈልገኛለህ፥ እኔ ግን የለሁም።”


“እስከ መቼ ይህን ትናገራለህ? የአፍህስ ቃል እስከ መቼ እንደ ዐውሎ ነፋስ ይሆናል?


跟着我们:

广告


广告