ኢዮብ 39:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 የሌሊት መኖርያው ዓለት ነው፥ የዓለት ጫፍም መከላከያ ይሆነዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 በገደል ላይ ይኖራል፤ በዚያም ያድራል፤ ምሽጉም የቋጥኝ ጫፍ ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ንስር በቋጥኞች መካከል ይኖራል፤ እዚያም ጎጆውን ይሠራል። ቋጥኞቹም መከላከያ ይሆኑለታል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በዓለቱ ገደል ላይ ይኖራል፤ በገደሉ ገመገምና በጥጉ ያድራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 በገደል ላይ ይኖራል፥ በገደሉ ገመገምና በጥጉ ያድራል። 参见章节 |