Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 39:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ወደ ላይ ከፍ ከፍ ስትል በፈረስና በፈረሰኛው ትሳለቃለች።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ለመሸምጠጥም ክንፎቿን ስትዘረጋ፣ በፈረስና በጋላቢው ትሥቃለች።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ተነሥታ በምትሮጥበት ጊዜ ግን፥ ፈረስና ፈረሰኛው ሊወዳደሩአት ቢሞክሩ ትስቅባቸዋለች።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በዘ​መ​ንዋ ወደ ላይ ራስ​ዋን ከፍ ከፍ ታደ​ር​ጋ​ለች፥ በፈ​ረ​ሱና በፈ​ረ​ሰ​ኛው ትሣ​ለ​ቃ​ለች።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 ወደ ላይ ከፍ ከፍ ስትል በፈረስና በፈረሰኛው ትሳለቃለች።

参见章节 复制




ኢዮብ 39:18
7 交叉引用  

ስለ እርሱ እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ የጽዮን ድንግል ትንቅሃለች፤ ታፌዝብሃለች፤ አንተ እየሸሸህ ሳለህ፥ የኢየሩሳሌም ልጃገረዶች ከኋላህ ሆነው ራሳቸውን ይነቀንቁብሃል።


እግዚአብሔር ጥበብን ነሥቷታልና፥ ማስተዋልንም አላደላትምና።


ለፈረስ ጉልበቱን ትሰጠዋለህን? አንገቱንስ ጋማ ታለብሰዋለህን?


በፍርሃት ላይ ይስቃል፥ በጭራሽ አይደነግጥም፥ ሰይፍም አያሸሸውም።


በከተማ ውካታ ይስቃል፥ የነጂውን ጩኸት አይሰማም።


በጥፋት አደጋና በራብ ላይ ትስቃለህ፥ የምድረ በዳ አራዊትንም አትፈራም፥


跟着我们:

广告


广告