ኢዮብ 36:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እውቀቴን ከሩቅ አመጣለሁ፥ ፈጣሪዬም ጻድቅ መሆኑን አሳይሃለሁ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ዕውቀቴን ከሩቅ አመጣለሁ፤ ፈጣሪዬ ጻድቅ እንደ ሆነ እገልጻለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ከእግዚአብሔር ባገኘሁት ዕውቀት ፈጣሪዬ እግዚአብሔር እውነተኛ መሆኑን አስረዳለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ዕውቀቴን ከሩቅ አመጣለሁ፥ ሥራዬንም እውነት ነው እላለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እውቀቴን ከሩቅ አመጣለሁ፥ ፈጣሪዬንም፦ ጻድቅ ነው እላለሁ። 参见章节 |