ኢዮብ 35:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 አሁን ግን በቁጣው ስላልቀጣ፦ ትዕቢት ምን እንደሆነ የማያውቅ መሰለህ? 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ደግሞም፣ ቍጣው ቅጣት እንደማያስከትል፣ ኀጢአትንም ከቍጥር እንደማያስገባ ተናግረሃል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እንዲሁም እግዚአብሔር በቊጣው የማይቀጣ፥ የሰውንም ክፋት በቸልታ የሚያልፍ ይመስልሃል? 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 አሁን ቍጣውን የሚያውቅ የለምና፥ ታላቅ ኀጢአቱንም የሚያስብ የለምና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 አሁን ግን በቍጣው አልጐበኘምና፦ በኃጢአት እጅግ አያስብም ትላለህ። 参见章节 |