ኢዮብ 34:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 በኃጢአቱም ላይ ዓመፅን ጨምሮአልና፥ በእኛም መካከል በፌዝ ያጨበጭባልና፥ እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ቃላትን ያበዛልና።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም37 በኀጢአቱም ላይ ዐመፅን ጨምሯል፤ በመካከላችን ሆኖ በንቀት አጨብጭቧል፤ በእግዚአብሔርም ላይ ብዙ ተናግሯል።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በመካከላችን ሕገ ወጥ በመሆን፥ በእግዚአብሔር ላይ ንቀትን በማብዛት ኢዮብ በኃጢአቱ ላይ ዐመፅን ጨምሮአል።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 በኀጢአቶችህ ላይ እንዳትጨምር፥ በእግዚአብሔርም ፊት ብዙ መናገር በደል ይሆንብሃል።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 በኃጢአቱም ላይ ዓመፅን ጨምሮአልና፥ በእኛም መካከል በእጅ ያጨበጭባልና፥ ቃልንም በእግዚአብሔር ላይ ያበዛልና። 参见章节 |