ኢዮብ 34:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ሰዎች እያዩ እንደ ክፉዎች ይመታቸዋል፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ስለ ክፋታቸውም፣ በሰው ሁሉ ፊት ይቀጣቸዋል፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በሠሩት ዐመፃ ምክንያት ኃጢአተኞችን በሰው ፊት ይቀጣቸዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ኃጥኣንን ያጠፋቸዋል፥ ጻድቃን ግን በፊቱ ናቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ሰዎች እያዩ እንደ ክፉዎች ይመታቸዋል፥ 参见章节 |