Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 33:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 እኔን መፍራት አይገባህም፤ እኔ ተጽዕኖ ላሳድርብህ አልችልም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እነሆ፥ ግር​ማዬ አታ​ስ​ፈ​ራ​ህም፥ እጄም አት​ከ​ብ​ድ​ብ​ህም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።

参见章节 复制




ኢዮብ 33:7
6 交叉引用  

እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።


“በጆሮዬ ተናግረሃል፥ የቃልህንም ድምፅ ሰምቻለሁ፤ እንዲህም ብለሃል፦


እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።


በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥


በቀንና በሌሊት እጅህ ከብዳብኛለችና፥ ጉልበቴ በበጋ ትኩሳት ዛለ።


እኔ ከታናሽነቴ ችግረኛ ለሞትም የቀረብሁ ነኝ፥ በአስደንጋጭ ነገሮችህ ተሰቃየሁ፤ ምንም አቅም የለኝም።


跟着我们:

广告


广告