Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 33:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 እግሬን በግንዶች መካከል ያጣብቃል፥ መንገዶቼን ሁሉ ይቆጣጠራል።’

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 እግሬን በግንድ አጣብቋል፤ እንቅስቃሴዬንም ሁሉ ይከታተላል።’

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 እግሮቼን በግንድና በግንድ መካከል አጣብቆ ይይዛል፤ በምሄድበት መንገድ ሁሉ ይመለከተኛል።’ ብለሃል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 እግ​ሬን በግ​ንድ አጣ​በቀ፥ መን​ገ​ዴ​ንም ሁሉ ጠበቀ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 እግሬን በግንድ አጣበቀ፥ መንገዴንም ሁሉ ተመለከተ።

参见章节 复制




ኢዮብ 33:11
7 交叉引用  

እግሬንም በእግር ግንድ አግብተሃል፥ መንገዴንም ሁሉ ተቆጣጥረሃል፥ የእግሬንም ዱካ ወስነሃል።


አሁን ግን እርምጃዬን ቈጥረኸዋል፥ ይልቁንም ኃጢአቴን ባልተጠባበቅህ።


መንገዴን አያይምን? እርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን?”


እግሮቹም በእግር ብረት ደከሙ፥ እርሱም በብረት ውስጥ ገባ።


ጳስኮርም ነቢዩን ኤርምያስን መታው፥ በጌታም ቤት በነበረው በላይኛው በብንያም በር ባለው በመንቈር ውስጥ አሠረው።


እርሱም የዚህን ዓይነት ትእዛዝ ተቀብሎ ወደ ውስጠኛው ወኅኒ ጣላቸው፤ እግራቸውንም በግንድ አጣብቆ ጠረቃቸ።


跟着我们:

广告


广告