ኢዮብ 32:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እኔ ደግሞ ፈንታዬን እመልሳለሁ፥ እውቀቴንም እገልጣለሁ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እኔም የምለው ይኖረኛል፤ የማውቀውንም እገልጣለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 አይሆንም! እኔም የበኩሌን መልስ እሰጣለሁ፤ አስተያየቴንም እገልጣለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ኤልዩስም መለሰ፥ እንዲህም አለ፦ “ደግሜ እናገራለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 እኔ ደግሞ ፈንታዬን እመልሳለሁ፥ እውቀቴንም እገልጣለሁ፥ 参见章节 |