ኢዮብ 30:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 “አሁንም እኔ መዝፈኛና መተረቻ ሆንኋቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 “አሁን ግን ልጆቻቸው በዘፈን ይሣለቁብኛል፤ በእነርሱም ዘንድ መተረቻ ሆኛለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 “አሁን ልጆቻቸው በዘፈን ያፌዙብኛል፤ በመካከላቸውም የመሳለቂያ ርእስ ሆኛለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አሁንም እኔ መዝፈኛና መተረቻ ሆንኋቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 አሁንም እኔ መዝፈኛና መተረቻ ሆንኋቸው። 参见章节 |